በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኬኒያ ከሃይማኖታዊ ስብከት በተያያዘ የሞቱት ቁጥር ከ200 አለፈ


በኬኒያ ከሃይማኖታዊ ስብከት በተያያዘ የሞቱት ቁጥር ከ200 አለፈ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:38 0:00

በኬንያ የባሕር ዳርቻ ክፍለ ግዛት ውስጥ፣ ባለፈው ቅዳሜ፣ 22 አስከሬኖች መገኘታቸውን ተከትሎ፣ ከሃይማኖታዊ ስብከት ጋራ ተያይዞ፣ በረኀብ የሞቱት ሰዎች ቁጥር 201 መድረሱ ተነገረ፡፡ባለፈው ሳምንት ቅዳሜ፣ በቁፋሮ ከተገኙት አስከሬኖች በሚበዙት ላይ፣ ለረጅም ጊዜ በረኀብ ጠኔ የመጎዳት ምልክት መታየቱን፣ የክፍለ ሀገሩ የፖሊስ ኮሚሽነር ገልጸዋል፡፡ እስከ አሁን ቤተሰቦቻቸው ያላገኟቸው፣ ከ600 የሚበልጡ ሰዎች መኖራቸውንም አመልክተዋል፡፡

XS
SM
MD
LG