በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በመንግሥት እና በኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት መካከል የተጀመረው ድርድር እንዲቀጥል ተጠየቀ


በመንግሥት እና በኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት መካከል የተጀመረው ድርድር እንዲቀጥል ተጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:03 0:00

በኦሮሚያ ክልል ሰላም እንዲሰፍን፣ መንግሥት እና የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት የጀመሩትን የቅድመ ድርድር ንግግር እንዲቀጥሉ፣ የዩናይትድ ስቴትስ የዓለም አቀፍ ልማት ኤጀንሲ በአምቦ ከተማ በአዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ የተሳተፉ የወለጋ ዞኖች ማኅበረሰብ አባላት ተወካዮች ጠየቁ።

XS
SM
MD
LG