በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮሚያ ክልል ዞኖች የተኩስ ልውውጥ መቀጠሉ ተገለጸ


በኦሮሚያ ክልል ዞኖች የተኩስ ልውውጥ መቀጠሉ ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:57 0:00

በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ሸዋ እና በሆሮ ጉድሩ ዞኖች፣ እንዲሁም በሌሎችም አካባቢዎች የተኩስ ልውውጥ መቀጠሉን፣ ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናገሩ፡፡ በፌዴራል መንግሥት እና በኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት መካከል፣ በታንዛኒያ የቅድመ ድርድር ንግግር መጀመሩ ተስፋን ሰጥቷቸው እንደነበር የገለጹት ነዋሪዎቹ፣ የአካባቢያቸው ጸጥታዊ ኹኔታ ስጋት ውስጥ እንደከተታቸው ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG