“መጋቤ ሕፃናት” አዝመራ ካሳሁን በመጽሐፍ ገበታ
በኢትዮጵያ፣ ዘመናዊ የሕፃናት ምገባን አስመልክቶ በቂ የዕውቀት ሽግግር ባለመኖሩ፣ ዛሬም ድረስ ሕፃናት፣ ከአመጋገብ ጉድለት ለሚመጡ ጤና ነክ ችግሮች ሲጋለጡ ይታያሉ።ይህን ክፍተት ለመቅረፍ፣ በግል ጥረት እያደረጉ ከሚገኙ ወገኖች መሃከል አንዷ፣ አዝመራ ካሳሁን ናት። አዝመራ፣ “ከቤት እስከ ትምህርት ቤት” የተሰኘውን የሕፃናት ምግብ ዝግጅት መጽሐፍ ለኅትመት ከማብቃት ባሻገር፣ በልዩ ልዩ ትምህርት ቤቶች በመገኘት፣ ሕይወት ቀያሪ ሥልጠናዎችን ትሰጣለች። ዘገባውን ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 07, 2025
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጃንዩወሪ 31, 2025
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጃንዩወሪ 26, 2025
ጄን ዚ መራጮች እና የትራምፕ ፖሊሲዎች
-
ጃንዩወሪ 24, 2025
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጃንዩወሪ 18, 2025
በሩዋንዳ የማርበርግ ወረርሽኝ እና የሕክምና ባለሞያዋ ተሞክሮ
-
ጃንዩወሪ 18, 2025
የዱር እንስሳት መብት ተሟጋቿ ግሬታ ዩሪ