“መጋቤ ሕፃናት” አዝመራ ካሳሁን በመጽሐፍ ገበታ
በኢትዮጵያ፣ ዘመናዊ የሕፃናት ምገባን አስመልክቶ በቂ የዕውቀት ሽግግር ባለመኖሩ፣ ዛሬም ድረስ ሕፃናት፣ ከአመጋገብ ጉድለት ለሚመጡ ጤና ነክ ችግሮች ሲጋለጡ ይታያሉ።ይህን ክፍተት ለመቅረፍ፣ በግል ጥረት እያደረጉ ከሚገኙ ወገኖች መሃከል አንዷ፣ አዝመራ ካሳሁን ናት። አዝመራ፣ “ከቤት እስከ ትምህርት ቤት” የተሰኘውን የሕፃናት ምግብ ዝግጅት መጽሐፍ ለኅትመት ከማብቃት ባሻገር፣ በልዩ ልዩ ትምህርት ቤቶች በመገኘት፣ ሕይወት ቀያሪ ሥልጠናዎችን ትሰጣለች። ዘገባውን ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 01, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ዲሴምበር 01, 2023
የፈጠራ ዐቅሙንና ግኝቱን ለፍሬ ያበቃው ወጣት
-
ዲሴምበር 01, 2023
ወጣቶችን ለሰላም እና አብሮነት ለማትጋት ያለመው መርሐ ግብር
-
ኖቬምበር 30, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ኖቬምበር 29, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ኖቬምበር 28, 2023
ጋቢና ቪኦኤ