በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“መጋቤ ሕፃናት” አዝመራ ካሳሁን በመጽሐፍ ገበታ


“መጋቤ ሕፃናት” አዝመራ ካሳሁን በመጽሐፍ ገበታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:30 0:00

በኢትዮጵያ፣ ዘመናዊ የሕፃናት ምገባን አስመልክቶ በቂ የዕውቀት ሽግግር ባለመኖሩ፣ ዛሬም ድረስ ሕፃናት፣ ከአመጋገብ ጉድለት ለሚመጡ ጤና ነክ ችግሮች ሲጋለጡ ይታያሉ።ይህን ክፍተት ለመቅረፍ፣ በግል ጥረት እያደረጉ ከሚገኙ ወገኖች መሃከል አንዷ፣ አዝመራ ካሳሁን ናት። አዝመራ፣ “ከቤት እስከ ትምህርት ቤት” የተሰኘውን የሕፃናት ምግብ ዝግጅት መጽሐፍ ለኅትመት ከማብቃት ባሻገር፣ በልዩ ልዩ ትምህርት ቤቶች በመገኘት፣ ሕይወት ቀያሪ ሥልጠናዎችን ትሰጣለች። ዘገባውን ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG