በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቱርክ አውሮፕላን በተፋላሚው ኃይል መመታቱን የሱዳን ጦር አስታወቀ


የቱርክ አውሮፕላን በተፋላሚው ኃይል መመታቱን የሱዳን ጦር አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:31 0:00

በሱዳን ተዋጊ ኃይሎች መካከል ተደርሶ የነበረው የተኩስ አቁም ስምምነት ሙሉ ለሙሉ ተግባር ላይ ባለመዋሉ፣ በዋና ከተማዋ ካርቱም እና በአጎራባቿ ኦምዱርማን ከተማ፣ ከዐርብ ጠዋት ጀምሮ ከፍተኛ ፍንዳታ እና የተኩስ ልውውጥ ሲካሔድ መዋሉን ነዋሪዎች ገልጸዋል።

XS
SM
MD
LG