በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሱዳኑ ተኩስ የማቆም ስምምነትና የቀጠለው ሲቪሎችን የመታደግ ተልእኮ


የሱዳኑ ተኩስ የማቆም ስምምነትና የቀጠለው ሲቪሎችን የመታደግ ተልእኮ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:03 0:00

ላለፉት 48 ሰዓታት ከተደረገ ከፍተኛ ድርድር በኋላ፣ የሱዳን የጦር ኃይል እና ፈጥኖ ደራሽ ድጋፍ ሰጪ ልዩ ኃይል፣ ከሰኞ እኩለ ሌሊት ጀምሮ ቢያንስ ለ72 ሰዓታት፣ ሀገር አቀፍ የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ መስማማታቸውን፣ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንተኒ ብሊንክን ቢያስታውቁም፣ የውጭ መንግሥታት ዲፕሎማቶቻቸውንና ዜጎቻቸውን ከሱዳን ማውጣቱን ቀጥለዋል።

XS
SM
MD
LG