በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ፣ ተኩስ ሳይቆም ዜጎችን ለማውጣት እንደሚያዳግተው ገለጸ


በሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ፣ ተኩስ ሳይቆም ዜጎችን ለማውጣት እንደሚያዳግተው ገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:54 0:00

በሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ መገኛው መሀል ኻርቱም ነው፡፡ መዲናዪቱ ኻርቱም ደግሞ፣ በአሁኑ ወቅት፣ የሱዳን ጦር ሠራዊት እና የፈጥኖ ደራሽ ድጋፍ ሰጪ ኃይል ዋና የፍልሚያ ዐውድማ ኾናለች፡፡ ካለፈው ማክሰኞ ጀምሮ፣ ሁለቱም ኃይሎች፣ ለሁለተኛ ጊዜ ተኩስ ለማቆም ቢስማሙም በቃላቸው አልተገኙም፡፡ ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG