ለኢትዮጵያ የመጀመሪያው የአንገት በላይ እና የፊት ቀዶ ሕክምና ትምህርት ፕሮግራም
በእግሊዝኛው አጠራር፣ “Children Surgery International” የተባለው፣ በተፈጥሮ የሚከሠት የከንፈር እና የላንቃ መሠንጠቅ በሚያስከትለው የአካል ጉዳት ላይ የሚያተኩር፣ ዓለም አቀፍ የበጎ አድራጎት ድርጅት ነው፡፡ በአካላዊ ጉዳቱ ሳቢያ ለበረታ የሥነ ልቡና ችግር የሚዳረጉ ሕፃናትን የሕይወት መሥመር እየቀየረ ካለው የቀዶ ሕክምና አገልግሎቱ በተጨማሪ፣ ሕክምናው በሀገር ውስጥ ቀዶ ሐኪሞች ሊሰጥ የሚችልበትን መንገድ ለማሳካት ጥረት እያደረገ ነው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 25, 2024
የሪፐብሊካንና የዲሞክራቲክ ፓርቲዎች፣ የእንስሳት ምልክቶችን እንዴት መጠቀም ጀመሩ?
-
ኤፕሪል 24, 2024
ወላጆችን እያስጨነቀ ያለው የልጆች የብዙኀን መገናኛ አቀራረብ መገራት ያሻዋል
-
ኤፕሪል 24, 2024
በሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኰንን ላይ ፍርድ ቤት ተጨማሪ ስምንት የምርመራ ቀናትን ፈቀደ
-
ኤፕሪል 24, 2024
ኬንያና ሶማሊያ የጎርፍ አደጋ ማስጠንቀቂያ አወጡ
-
ኤፕሪል 24, 2024
በአገራዊ ምክክሩ ለሚሳተፉ የታጠቁ ኀይሎች የደኅንነት ጥበቃ እንደሚደረግ ኮሚሽኑ አስታወቀ