No media source currently available
ከሶማሊላንድ የመጡትና በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ሰፍረው የነበሩ ስደተኞች፣ ደኅንነታቸው የበለጠ ወደሚጠበቅበት ቦታ ተወስደው በመስፈር ላይ እንደኾኑ፣ የተመድ የስደተኞች ተወካይ አስታወቀ። ሊሳ ሽላይን ከጄኔቫ ያጠናቀረችው ዘገባ ነው።