በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“የሶማሊላንድ ስደተኞች ወደ ተሻለ መጠለያ እየተወሰዱ ናቸው” - ተመድ


“የሶማሊላንድ ስደተኞች ወደ ተሻለ መጠለያ እየተወሰዱ ናቸው” - ተመድ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:59 0:00

ከሶማሊላንድ የመጡትና በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ሰፍረው የነበሩ ስደተኞች፣ ደኅንነታቸው የበለጠ ወደሚጠበቅበት ቦታ ተወስደው በመስፈር ላይ እንደኾኑ፣ የተመድ የስደተኞች ተወካይ አስታወቀ። ሊሳ ሽላይን ከጄኔቫ ያጠናቀረችው ዘገባ ነው።

XS
SM
MD
LG