No media source currently available
ደቡብ ሱዳን፣ ከሱዳን ተነጥላ ዐዲስ አገር ከኾነች ዐሥር ዓመታት ቢያልፉም፣ ቁጥራቸው ከ1 ነጥብ 2 ሚሊዮን በላይ የሚደርሱ ደቡብ ሱዳናውያን፣ የኹለቱንም ሀገራት ዜግነት ሳያገኙ፣ ዛሬም በሱዳን በመኖር ላይ መኾናቸውን፣ የመንግሥታቱ ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ድርጅት አመለከተ።