No media source currently available
45ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ዛሬ በኒውዮርክ ከተማ ለሚገኙ ባለሥልጣናት እጃቸውን በመስጠት ታሪክ ይሠራሉ ተብሎ ይጠበቃል። ትራምፕ ለመጀመሪያ ግዜ እንደወንጀልተከሳሽ ፍርድቤት ሲቀርቡ የጣት አሻራ እንዲሰጡ ይደረጋል። በአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ አራሽ አራብሳዲ የተሰናዳውን አጭር ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።