No media source currently available
በዐዲስ አበባ ከተማ ዙሪያ በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ አስተዳደር፣ ሕገ ወጥ የተባሉ ቤቶችን የማፍረስ እና ነዋሪዎችን የማስነሣት ተግባር ተባብሶ ቀጥሏል፤ ሲሉ ተጎጂዎች ገለጹ።