No media source currently available
ለኢትዮጵያ የረቂቅ ሙዚቃ ዘርፍ በአበረከቱት የላቀ አስተዋፅኦ የሚታወቁት፣ የእማሆይ ጽጌ ማርያም ገብሩ የቀብር ሥነ ሥርዐት፣ አርብ፣ በእስራኤል ኢየሩሳሌም ከተማ እንደሚፈጸም ቤተ ሰዎቻቸው ለአሜሪካ ድምፅ ገለጹ(የታረመ )።