በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአቶ ጌታቸው ረዳ ሹመትና የክልሉ ፓርቲዎች


የአቶ ጌታቸው ረዳ ሹመትና የክልሉ ፓርቲዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:41 0:00

የአቶ ጌታቸው ረዳ ሹመትና የክልሉ ፓርቲዎች

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አቶ ጌታቸው ረዳን የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር አድርገው ሾመዋል።

አቶ ጌታቸው የህወሓት ቃል አቀባይና የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንት አማካሪ ሆነው ሲሠሩ ቆይተዋል።

ትግራይ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል አንዳንዶቹ አጠቃላይ ሂደቱን ሲቃወሙ ተስፋ ሰጪ ነው ያሉም አሉ።

የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸውን የፓርቲዎች ተጠሪዎች ሃሳቦችን የያዘውን ዘገባ ያዳምጡ።

XS
SM
MD
LG