በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ወታደሮችን ወደ ቀድሞ ሕይወት ለመመለስ እየተሠራ መሆኑ ተገለፀ


ወታደሮችን ወደ ቀድሞ ሕይወት ለመመለስ እየተሠራ መሆኑ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:43 0:00

ወታደሮችን ወደ ቀድሞ ሕይወት ለመመለስ እየተሠራ መሆኑ ተገለፀ

በኢትዮጵያ በሁለት ዓመታት ውስጥ ከ200 እስከ 300 ሺህ የሚገመቱ የቀድሞ ተዋጊዎችን ወደ ቀደመ ሕይወታቸው

ለመመለስ እየተሠራ መሆኑን የብሄራዊ ተሃድሶ ኮምሽን ኮምሽነር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ገለፁ::

ይህ ሥራ በዋናነት በትግራይ ይፈፀማል ያሉት ኮምሽነሩ በሌሎች አምስት ክልሎችም ተግባራዊ የሚሆን ነው ብለዋል::

የብሔራዊ ተሃድሶ ኮምሽን በዛሬው ዕለት የቀድሞ ተዋጊዎችን ወደ ነበሩበት ሰላማዊ ህይወት የመመለስ ጉዳይ አስመልክቶ በመቐለ ከተማ የምክክር መድረክ አካሂዷል።

በዚህ ዙሪያ የተጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG