በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደቡብ ኦሞ ዞን ድርቅ ተጋላጮች በቂ የሰብዓዊ እርዳታ እንዳልቀረበላቸው ተናገሩ


የደቡብ ኦሞ ዞን ድርቅ ተጋላጮች በቂ የሰብዓዊ እርዳታ እንዳልቀረበላቸው ተናገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:39 0:00

የደቡብ ኦሞ ዞን ድርቅ ተጋላጮች በቂ የሰብዓዊ እርዳታ እንዳልቀረበላቸው ተናገሩ

ደቡብ ኦሞ ዞን ለድርቅ የተጋለጡ አርብቶ አደሮች በቂ የሰብዓዊ ድጋፍ እንዳላገኙ በደቡብ ክልል ምክር ቤት የሐመር እና የኛጋቶም ብሄረሰብ ተወካዮች ገለፁ።

በዞኑ በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የክልሉና ፌዴራል መንግሥታት እንዲሁም አጋር ድርጅቶች አስቸኳይ ድጋፍ እንዲያደርጉ ተወካዮቹ ጥሪ አሰምተዋል።

የሐመርና ኛንጋቶም ወረዳን ጨምሮ በዞኑ ከ330 ሺህ በላይ ዜጎች አስቸኳይ ጊዜ የምግብ እርዳታ ፈላጊዎች መሆናቸው ተገልጿል።

ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG