በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በዩክሬኑ ጦርነት በሺህ የሚቆጠሩ ሲቪሎች ተገድለዋል - ተመድ


በዩክሬኑ ጦርነት በሺህ የሚቆጠሩ ሲቪሎች ተገድለዋል - ተመድ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:28 0:00

ባለፈው ዓመት በዚህ ወር ሩሲያ ዩክሬንን ከወረረችበት ግዜ አንስቶ 8 ሺህ የሚሆኑ ሲቪሎች ሲገደሉ 13ሺህ 200 የሚሆኑት ደግሞ መቁሰላቸውን በዩክሬን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ተቆጣጣሪ ተልዕኮ ባወጣው ሪፖርት አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG