በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ተመላሽ ተፈናቃዮች ዳግም የመፈናቀል ስጋት ተጋርጦባቸዋል


ተመላሽ ተፈናቃዮች ዳግም የመፈናቀል ስጋት ተጋርጦባቸዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:43 0:00

ተመላሽ ተፈናቃዮች ዳግም የመፈናቀል ስጋት ተጋርጦባቸዋል

ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ተፈናቅለው ባለፈው ዓመት ነሐሴ ወደ ቀያቸው የተመለሱ የክልሉ ነዋሪዎች በቂ ድጋፍ ባለማግኘታቸው ዳግም የመፈናቀል አደጋ ስጋት እንደተጋረጠባቸው ገለፁ።

የክልሉ መንግሥት ተፈናቅለው ከነበሩ መካከል መካከል ከ26 ሺህ ውጪ አብዛኛዎቹ ወደየአካባቢያቸው መመለሳቸውን ቢያስታውቅም ለተመለሱ ተፈናቃዮች ድጋፍ መስጠት እንዳልቻለ አስታውቋል።

ዜጎች እየተጎዱ መሆኑንና ጠቅሶ አስቸኳይ ድጋፍ እንዲደርግ ለኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ጥያቄ ማቅረቡን የክልሉ መንግሥት አስታውቋል።

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG