No media source currently available
የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት በክልሉ ለሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች ለእርቅ ጥሪ አቀረቡ
አጋሩ
Print
የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ በክልሉ ታጥቀው የሚንቀሳቀሱ፣ "ኦነግ ሸኔ" ያሏቸው ታጣቂዎች በንግግር ወደ እርቅ እንዲመጡ ጥሪ አቅርበዋል።
የታጣቂዎቹ ቃል አቀባይ ጥሪውን በበጎ እንደሚመለከቱት ተናግረዋል።
ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።