በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከአማራ ክልል ወደ አዲስ አበባ የሚወስደው መንገድ መከፈቱን ነዋሪዎች ገለፁ


 ከአማራ ክልል ወደ አዲስ አበባ የሚወስደው መንገድ መከፈቱን ነዋሪዎች ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:56 0:00

አንድ ሳምንት ለሚሆን ጊዜ በመዘጋቱ መንገደኞችን አስተጓጉሎ መቆየቱ የተነገረው ከአማራ ክልል ወደ አዲስ አበባ የሚወስደው መንገድ መከፈቱን መንገደኞቹ ገለፁ። ከአማራ ክልል በተነሱ ተሽከርካሪዎች የተሳፈሩና የአማራ ክልል መታወቂያ የያዙ መንገደኞችን "ጎሃ ፅዮን” ሲደርሱ የኦሮሚያ ክልል ልዩ ኃይል መለዩ በለበሱ የፀጥታ ኃይሎች ወደ አዲስ አበባ እንዳይገቡ መከልከላቸውን ትላንት ምሽት ገልፀውልን ነበር።/ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG