በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሺሆች የሚቆጠሩ የአፋር ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው እንዳልተመለሱ ተገለፀ


በሺሆች የሚቆጠሩ የአፋር ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው እንዳልተመለሱ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:50 0:00

በሺሆች የሚቆጠሩ የአፋር ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው እንዳልተመለሱ ተገለፀ

የህወሓት ታጣቂዎች አሁንም ድረስ ተቆጣጥረዋቸዋል ከተባሉ የአፋር ክልል አካባቢዎች ባለመልቀቃቸው በሺሆች የሚቆጠሩ ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው እንዳልተመለሱ የአፋር ሰብዓዊ መብቶች ድርጅት አስታወቀ፡፡

የድርጅቱ ሊቀመንበር አቶ ገአስ አህመድ ተፈናቃዮቹ ከፍተኛ የምግብና የህክምና እጥረት እንዳጋጠማቸው ተናግረዋል።

“ድርማ” በተሰኘ መጠለያ ጣቢያ የሚገኙ አስተያት ሰጭዎች በበኩላቸው ታጣቂዎቹ አሉባቸው በተባሉ ቀበሌዎች ውስጥ ስለሚገኙ ቤተሰቦቻቸው ምንም ዓይነት መረጃ እንደማይደርሳቸው ተናግረዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ።

XS
SM
MD
LG