በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ባህላዊ ውዝዋዜን ለአካል እና አዕምሮ ግንባታ ያዋለው "ኢትዮ-ዳንስ ፊትነስ"


ባህላዊ ውዝዋዜን ለአካል እና አዕምሮ ግንባታ ያዋለው "ኢትዮ-ዳንስ ፊትነስ"
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:25 0:00

ቶማስ ሀይሉ የኢትዮጵያ ባህላዊ ውዝዋዜዎችን ከዘመናዊ ስፖርት መርሆች ጋር አዛምዶ በማቅረብ ላይ የሚገኝ ወጣት ነው። ይህ ለየት ያለ አቀራራቡ የበርካቶችን ቀልብ የሳበ ሲሆን በአሁኑ ሰዓት በአዲስ አበባ በሚገኙ የስፖርት ማዕከላት ከ400 በላይ ሰዎችን ያሰለጥናል። በተለያዩ የኢትዮጵያ እና የባህርማዶ ከተሞች እየዞረ ሰዎች እየተዝናኑ ጤናቸውን እንዲጠብቁ የሚያግዝ "የስፖርት ኮንሰርት" የማሰናዳት ህልም ሰንቋል። ሀብታሙ ስዩም ቶማስን አነጋግሮታል። ።

XS
SM
MD
LG