በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የትግራይ አሕጉረ ስብከት አባላት የቀደመ ውሳኔያችን ይቀጥላል አሉ


የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የትግራይ አሕጉረ ስብከት አባላት የቀደመ ውሳኔያችን ይቀጥላል አሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:35 0:00

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የትግራይ አሕጉረ ስብከት አባላት የቀደመ ውሳኔያችን ይቀጥላል አሉ

ባለፈው ዓመት ጥር ወር ላይ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ተለይተው የራሳቸውን ጠቅላይ ቤተክሕነት ሟቋቋማቸውን ይፋ አድርገው የነበሩት በትግራይ ክልል የሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አህጉረ ስብከት አባላት በጊዜው “በክልሉ አቋቁመናል” ባሉት "መንበረ-ሰላማ ከሳተ ብርሃን ቤተክህነት" ጉዳይ እንደማይደራደሩ እና በዚያው እንደሚቀጥሉ ማስታወቃቸውን ገልጾ ሙሉጌታ አፅብሃ ከመቀሌ ዘግቧል፡፡

ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG