በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ንግድ ባንክ በትግራይ እንደገና አገልግሎት መስጠት ጀመረ


ንግድ ባንክ በትግራይ እንደገና አገልግሎት መስጠት ጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:55 0:00

ንግድ ባንክ በትግራይ እንደገና አገልግሎት መስጠት ጀመረ

በትግራይ ክልል ተቋረጦ የነበረው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አገልግሎት ዛሬ በ31 ቅርንጫፎች መጀመሩን አስታወቀ፡፡

በመቀለ ከተማ ያገኘናቸው የባንኩ ደንበኞች ከአንድ ዓመት ከስምንት ወራት በኋላ አገልግሎቱ ማግኘታቸው እንዳስደሰታቸው ገልፀው ቀጣይነት ሊኖረው እንደሚገባ አሳስበዋል።

ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG