በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ንግድ ባንክ በትግራይ የሂሳብ ሥራ ማጠናቀቁን ገለፀ


ንግድ ባንክ በትግራይ የሂሳብ ሥራ ማጠናቀቁን ገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:51 0:00

ንግድ ባንክ በትግራይ የሂሳብ ሥራ ማጠናቀቁን ገለፀ

በንግድ ባንክ በትግራይ ክልል ቅርንጫፎች ሲያከናውን የቆየው የሂሳብ ሥራ ማጠናቀቁን የትግራይ አስቸኳይ መልሶ ማቋቋም ሥራዎች ማስተባበሪያ አስታወቀ፡፡

የማስተባበሪያው ምክትል ሰብሳቢ አቶ አበበ ገብረህይወት የሂሳብ ሥራው መጠናቀቅ በክልሉ የተሟላ የባንክ አገልግሎት ለማስጀመር ዕድል ይሰጣል ብለዋል፡፡

የመቐለ ከተማ ነዋሪዎች በከተማዋ ሥራ የጀመሩት ባንኮች የብር እጥረት እንዳለባቸው ገልፀው ባንኮቹ አገልግሎት እንደማይሰጡ ተናግረዋል፡፡

ባንክ ውስጥ የሚገኝ ገንዘባቸውን መጠቀም ባለመቻላቸው ለችግር መዳረጋቸውንም ገልፀዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው ዘገባ ያገኛሉ።

XS
SM
MD
LG