No media source currently available
በኦሮምያ እና ሶማሌ ክልሎች ኮሌራ እየተስፋፋ ነው
Print
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ /ኦቻ/ በኦሮምያ እና በሶማሌ ክልል የኮሌራ ወረርሽን እየተስፋፋ መሆኑኑ አስታወቀ።
በባሌ፣ ጉጂና ሶማሌ ክልል ሊበን ወረዳ ተከስቶ የነበረው በሽታ ወደ ምዕራብ አርሲ ዞን ተዛምቶ እስካሁን 28 ሰዎች መሞታቸውን ድርጅቱ አስታውቋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው ዘገባ ያገኛሉ።