በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮምያ እና ሶማሌ ክልሎች ኮሌራ እየተስፋፋ ነው


በኦሮምያ እና ሶማሌ ክልሎች ኮሌራ እየተስፋፋ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:36 0:00

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ /ኦቻ/ በኦሮምያ እና በሶማሌ ክልል የኮሌራ ወረርሽን እየተስፋፋ መሆኑኑ አስታወቀ።

በባሌ፣ ጉጂና ሶማሌ ክልል ሊበን ወረዳ ተከስቶ የነበረው በሽታ ወደ ምዕራብ አርሲ ዞን ተዛምቶ እስካሁን 28 ሰዎች መሞታቸውን ድርጅቱ አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG