በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቡርጂና በጉጂ አካባቢዎች እርቅ ወርዷል


በቡርጂና በጉጂ አካባቢዎች እርቅ ወርዷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:59 0:00

በቡርጂና በጉጂ አካባቢዎች እርቅ ወርዷል

በደቡብ ክልል ቡርጂ ልዩ ወረዳ ሶያማ ከተማ ውስጥ ስምንት ሰዎች መገደላቸውንና ሌሎች ሃያ ሰዎች መቁሰላቸውን ተከትሎ በቡርጂ እና በጉጂ ተወላጆች መካከል ለወራት ይሰማ ነበር የተባለው “ቂም ትናንት በተካሄደ እርቅ ተቋጭቷል” ሲሉ የሁለቱ አካባቢዎች ባለሥልጣናትና ነዋሪዎች ገልፀዋል።

“ሰዎችን በማንነታቸው እየለዩ ገድለዋል” ተብለው የተጠረጠሩ ስምንት ሰዎች ተይዘው ምርመራ እየተደረገባቸው መሆኑን የቡርጂ ልዩ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ማሬ አለማየሁ አስታውቀዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ዘገባ ያገኛሉ፡፡

XS
SM
MD
LG