ማህበራዊ መገናኛ ለትውልደ-ኢትዮጵያዊያን ንቃት ፤ቆይታ ከዶ/ር እልልታ ረጋሳ ጋር
ዶ/ር እልልታ ረገሳ ትውልደ -ኢትዮጵያዊያን በጤና ፣ በትምህርት እና ሁለንተናዊ ቤተሰብ ግንባታ ረገድ ማወቅ የሚገቧቸውን መረጃዎች የሚያጋራው፣ ተያያዥ አገልግሎቶችንም የሚሰጠው "አኩኩሉ ፋሚሊ" ተቋም መስራች ናቸው ።ከህክምና ባለሙያነት ተሻግሮ ለዓመታት በዘለቀው ማህበረሰብ አገዝ ተሳትፎ የሚታወቁት ዶ/ር እልልታ ፣ ትውልደ-ኢትዮጵያዊያን በዋናነት ስለሚጋፈጣቸው ተግዳሮቶች ፣ መፍትሄዎች፣ የማህበራዊ ሚዲያ ሚና እና ተያያዥ ጉዳዮች ሀሳባቸውን ሊሰጡን ፈቅደዋል ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 28, 2023
በአማራ ክልል ከመቶ ሺሕ በላይ የትራኮማ ተጠቂዎች ሕክምና እንዳላገኙ ተገለጸ
-
ማርች 28, 2023
ካማላ ሃሪስ በጋና ለደህንነት እርዳታና አጋርነት ቃል ገቡ
-
ማርች 28, 2023
ድምፅዎ ልዩ እና የራስዎ ብቻ ነው፤ ግና ቢያጡትስ?
-
ማርች 28, 2023
በሳዑዲ አረቢያ እና በኢራን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት መቀጠል የታዛቢዎች አስተያየት
-
ማርች 28, 2023
ከካሜሮን እና ናይጄሪያ ድንበር አቅራቢያ በተቀሰቀሰ ዐዲስ ውጊያ በሺሕዎች ተፈናቀሉ