ማህበራዊ መገናኛ ለትውልደ-ኢትዮጵያዊያን ንቃት ፤ቆይታ ከዶ/ር እልልታ ረጋሳ ጋር
ዶ/ር እልልታ ረገሳ ትውልደ -ኢትዮጵያዊያን በጤና ፣ በትምህርት እና ሁለንተናዊ ቤተሰብ ግንባታ ረገድ ማወቅ የሚገቧቸውን መረጃዎች የሚያጋራው፣ ተያያዥ አገልግሎቶችንም የሚሰጠው "አኩኩሉ ፋሚሊ" ተቋም መስራች ናቸው ።ከህክምና ባለሙያነት ተሻግሮ ለዓመታት በዘለቀው ማህበረሰብ አገዝ ተሳትፎ የሚታወቁት ዶ/ር እልልታ ፣ ትውልደ-ኢትዮጵያዊያን በዋናነት ስለሚጋፈጣቸው ተግዳሮቶች ፣ መፍትሄዎች፣ የማህበራዊ ሚዲያ ሚና እና ተያያዥ ጉዳዮች ሀሳባቸውን ሊሰጡን ፈቅደዋል ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
በኦሮሚያ ክልል ከጸጥታ ችግር ባላነሰ የተጋነኑ ዘገባዎች ቱሪስቶችን እያራቁ እንደኾነ ተጠቆመ
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
የሐረርን ውኃ ጥም እና የተማሪዎች ችግር ለመቁረጥ የተወላጆች ማኅበሩ እየተንቀሳቀሰ ነው
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
ከኢትዮጵያ ቡና የውጭ ንግድ ገቢ ብዙም ተጠቃሚ እንዳልኾኑ አርሶ አደሮች ተናገሩ
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
በናይጄሪያ የተጠለፉ ተማሪዎችን ለማስለቀቅ ፕሬዚዳንቱ ትዕዛዝ አስተላለፉ
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
የሪፐብሊካን ፓርቲ ፕሬዚዳንታዊ ዕጩዎች ነገ በሬገን ቤተ መጻሕፍት ክርክር ያደርጋሉ
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
በትግራይ ክልል በጦርነት ሕይወታቸው ያለፉ የቀድሞ ተዋጊዎች ቤተሰቦች መርዶ እየተቀመጡ ነው