ማህበራዊ መገናኛ ለትውልደ-ኢትዮጵያዊያን ንቃት ፤ቆይታ ከዶ/ር እልልታ ረጋሳ ጋር
ዶ/ር እልልታ ረገሳ ትውልደ -ኢትዮጵያዊያን በጤና ፣ በትምህርት እና ሁለንተናዊ ቤተሰብ ግንባታ ረገድ ማወቅ የሚገቧቸውን መረጃዎች የሚያጋራው፣ ተያያዥ አገልግሎቶችንም የሚሰጠው "አኩኩሉ ፋሚሊ" ተቋም መስራች ናቸው ።ከህክምና ባለሙያነት ተሻግሮ ለዓመታት በዘለቀው ማህበረሰብ አገዝ ተሳትፎ የሚታወቁት ዶ/ር እልልታ ፣ ትውልደ-ኢትዮጵያዊያን በዋናነት ስለሚጋፈጣቸው ተግዳሮቶች ፣ መፍትሄዎች፣ የማህበራዊ ሚዲያ ሚና እና ተያያዥ ጉዳዮች ሀሳባቸውን ሊሰጡን ፈቅደዋል ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 02, 2024
የዩኒቨርሲቲ ማደሪያ ክፍሉን ወደ እውቅ የኢትዮጵያ ቡና መዳረሻ የቀየረው ወጣት
-
ጁላይ 02, 2024
የወጣት ጥፋተኞችን ውጥን ለማቃናት የወጠነው ሕግ ተኮር ጥረት
-
ጁን 30, 2024
ለኢትዮጵያ እግር ኳስ እድገት የአፍሪካውያን ቀደምት ታላላቅ ተጫዋቾች ምክር