ማህበራዊ መገናኛ ለትውልደ-ኢትዮጵያዊያን ንቃት ፤ቆይታ ከዶ/ር እልልታ ረጋሳ ጋር
ዶ/ር እልልታ ረገሳ ትውልደ -ኢትዮጵያዊያን በጤና ፣ በትምህርት እና ሁለንተናዊ ቤተሰብ ግንባታ ረገድ ማወቅ የሚገቧቸውን መረጃዎች የሚያጋራው፣ ተያያዥ አገልግሎቶችንም የሚሰጠው "አኩኩሉ ፋሚሊ" ተቋም መስራች ናቸው ።ከህክምና ባለሙያነት ተሻግሮ ለዓመታት በዘለቀው ማህበረሰብ አገዝ ተሳትፎ የሚታወቁት ዶ/ር እልልታ ፣ ትውልደ-ኢትዮጵያዊያን በዋናነት ስለሚጋፈጣቸው ተግዳሮቶች ፣ መፍትሄዎች፣ የማህበራዊ ሚዲያ ሚና እና ተያያዥ ጉዳዮች ሀሳባቸውን ሊሰጡን ፈቅደዋል ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች