በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የ737 ማክስ አደጋ ሰለባ ዘመዶች ፍርድ ቤት ቃላቸውን ሊሰጡ ነው


የ737 ማክስ አደጋ ሰለባ ዘመዶች ፍርድ ቤት ቃላቸውን ሊሰጡ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:01 0:00

አውሮፕላን አምራቹ ቦይንግ ኩባንያ እንዲከሰስ የዩናይትድ ስቴትስ ፌደራል ፍርድ ቤት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት፣ በሁለቱ የቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላኖች ላይ በደረሰው አደጋ ህይወታቸውን ያጡ ዘመዶች በመጪው ፍርድ ቤት ቀርበው ቃላቸውን እንደሚሰጡ ከፍርድ ቤታ ያገኘውን መረጃ ጠቅሶ ሮይተርስ ዘግቧል።

XS
SM
MD
LG