No media source currently available
በደቡብ ክልል የሀላባ ዞን ነዋሪዎች በዞኑ ተስፋፍቷል ያሉትን ሙስና መንግሥት መርምሮ እርምጃ እንዲወስድ ከትላንት በስቲያ ማክሰኞ ባካሄዱት ሰላማዊ ሰልፍ ጠየቁ።