በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከአንድ ዓመት ተኩል በኋላ የግል ባንክ መቀሌ ሥራ ጀመረ


ከአንድ ዓመት ተኩል በኋላ የግል ባንክ መቀሌ ሥራ ጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:18 0:00

ከአንድ ዓመት ተኩል በኋላ የግል ባንክ መቀሌ ሥራ ጀመረ

ከአንድ ዓመት ከሰባት ወራት በኋላ ወጋገን የተሰኘው የግል ባንክ ዛሬ ለመጀመሪያ ጊዜ በመቀሌ ከተማ አገልግሎት መስጠት ጀመረ። ደንበኞቹ ከባንክ ደብተራቸው ላይ በቀን 1 ሺህ 500 ብር እንዲወስዱ ተፈቅዶላቸዋል።

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡

XS
SM
MD
LG