በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በዛምቢያ ፕሬዚደንቱን መዝለፍ የሚከለክለው ሕግ ተነሳ


በዛምቢያ ፕሬዚደንቱን መዝለፍ የሚከለክለው ሕግ ተነሳ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:00 0:00

“በዛምቢያ ፕሬዝደንቱን መዝለፍ የሚከለከለው ሕግ መነሳቱ ወደ ዲሞክራሲ የሚደርገውን ጉዞ አንድ እርምጃ ወደፊት ይወስዳል” ሲሉ የሕጉ ተቺዎች በመልካም ተቀብለውታል። “በቅኝ ግዛት ዘመን ወጥቶ የነበረው ሕግ የመንግሥት ተቺዎችን ድምጽ ለማፈን የወጣ ነው” ሲሉ የመብት ተሟጋቾች ይናገራሉ።

XS
SM
MD
LG