በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሶማሊላንድ በድርቁ ሳቢያ በተፈናቃይ ሴቶች ላይ የሚፈጸመው ፆታዊ ጥቃት ተባብሷል


በሶማሊላንድ በድርቁ ሳቢያ በተፈናቃይ ሴቶች ላይ የሚፈጸመው ፆታዊ ጥቃት ተባብሷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:26 0:00

ሶማሊያን ባጠቃት እጅግ ከባድ ድርቅ ከሁሉም በላይ የተጎዱት ሴቶች እና ልጃገረዶች መሆናቸውን የረድዔት ሠራተኞች ይናገራሉ። በግማሽ ምዕተ ዓመት ባልታየ ደረጃ አስከፊ በሆነው ድርቅ ምክንያት ሴቶች እና ልጃገረዶች ለፆታዊ ጥቃት እየተጋለጡ እና ልጃገረዶች እንዲያቆሙ እየተደረጉ መሆኑን የረድዔት ሠራተኞቹ አስታውቀዋል።

XS
SM
MD
LG