በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትረምፕ ምርመራን በተመለከተ የዋይትሃውስ ጥንቃቄ የተሞላው ጉዞ


የትረምፕ ምርመራን በተመለከተ የዋይትሃውስ ጥንቃቄ የተሞላው ጉዞ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:36 0:00

እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር ጥር 6 ቀን 2020 ዓ/ም በዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት ላይ የተፈጸመውን ጥቃት ሲመረምር የቆየው ኮሚቴ፣ "የቀድሞው ፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕ ለጥቃቱ ትልቅ ሚና ተጫውተዋል" ሲል ወንጅሎ የሀገሪቱ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ የወንጀል ምርመራ እንዲያደርግ ባለፈው ሳምንት ምክረ ሐሳብ አቅርቧል።

XS
SM
MD
LG