በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት የሰላም ስምምነት ትግበራ አደነቀ


የኢትዮጵያ ሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት የሰላም ስምምነት ትግበራ አደነቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:44 0:00

ይበልጥ መተማመንን እያዳበሩ ነው ያላቸውን የሰላም ስምምነቱን የትግበራ እርምጃዎች እንደሚያደንቅ የኢትዮጵያ ሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት ገለፀ። በምክር ቤቱ የፕሮግራምና ልማት አማካሪ ዶ/ር ሞገስ ደምሴ፣ “የተጀመረው የሰላም ስምምነት ትግበራ ሂደት ወደ ኋላ እንዳይመለስ ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል” ብለዋል፡፡

XS
SM
MD
LG