በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዓቃቤ ሕግ በመስከረም አበራ ላይ ክስ እንዲመሰርት ሰባት ቀናት ብቻ ተፈቀደለት


ዓቃቤ ሕግ በመስከረም አበራ ላይ ክስ እንዲመሰርት ሰባት ቀናት ብቻ ተፈቀደለት
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:05 0:00

ዓቃቤ ሕግ በእስር ላይ የምትገኘው “ኢትዮ ንቃት" የተባለው የዩቲዩብ ሚድያ አዘጋጅ በሆነችው መስከረም አበራ ላይ በሰባት ቀናት ውስጥ ክስ እንዲመሰርት የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት ትዕዛዝ መስጠቱን ጠበቃዋ ገለፁ።

XS
SM
MD
LG