በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከአንድ ዓመት ተኩል በኋላ እናትና ልጅ መቀሌ ላይ ተገናኙ


ከአንድ ዓመት ተኩል በኋላ እናትና ልጅ መቀሌ ላይ ተገናኙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:51 0:00

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአንድ ዓመት ከሰባት ወራት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ መንገደኞቹን አሳፍሮ መቀሌ ገብቷል። ተሳፋሪ መንገደኞቹም ከረጅም ግዜ በኋላ ከቤተሰቦቻቸው ጋራ በመገናኘታቸው ደስታቸውን የገለፁ ሲሆን ሌሎች ቤተሰቦችም መገናኘት እንዲችሉ ሁሉም መስመሮች እንዲከፈቱ ጠይቀዋል።

XS
SM
MD
LG