No media source currently available
በኢትዮጵያ መንግሥትና በህወሃት መካከል የሰላም ስምምነት መፈረሙን ተከትሎ በኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ የተመራውና ሚኒስትሮችና የተለያዩ ተቋማት ኃላፊዎች የተካተቱበት ልዑካን ቡድን በመቀሌ ተገኝተው የተቋረጡ መሰረተ ልማቶችን በማስቀጠል ላይ ውይይት አድርገዋል።