በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ታውከው የነበሩ ትምህርት ቤቶች ተከፈቱ


ታውከው የነበሩ ትምህርት ቤቶች ተከፈቱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:59 0:00

ሁከት ተከስቶባቸው የነበሩ የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቤቶች መከፈታቸውን የሕዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም ዛሬ ገልጿል።ከኦሮምያ ክልላዊ ሰንደቅ ዓላማና መዝሙር ጋር በተያያዘ ሰሞኑን አንዳንድ ትምህርት ቤቶች ውስጥ ተፈጥረው በነበሩ ሁከቶች በሰውና በንብረት ላይ ጉዳቶች መድረሳቸው ተዘግቧል። /ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG