በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካ ኅብረት ቡድን በጥቂት ቀናት ውስጥ መቀሌ እንደሚገባ ተገለፀ


የአፍሪካ ኅብረት ቡድን በጥቂት ቀናት ውስጥ መቀሌ እንደሚገባ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:30 0:00

የሰላም ስምምነቱን ተግባራዊነት የሚገመግመውና የሚከታተለው የአፍሪካ ኅብረት ቡድን በሚቀጥሉት ጥቂት ቀናት መቀሌ እንደሚገባ የአፍሪካ ኅብረት አደራዳሪዎች ቡድን ጠቆመ። የኢትዮጵያ መንግሥትና የህወሃት ወታደራዊ አመራሮች ትላንትናና ዛሬ ለሁለት ቀናት በናይሮቢ ያደረጉትን ሁለተኛ ዙር ውይይት ማጠናቀቃቸውን ተከትሎ መግለጫ የሰጡት የአደራዳሪ ቡድኑ አባል የቀድሞው የኬንያ ፕሬዝደንት ኡሁሩ ኬንያታ፣ ቡድኑ በሚቀጥሉት ጥቂት ቀናት ወደ መቀሌ እንደሚገባ ጠቁመዋል፡፡

XS
SM
MD
LG