የአፍሪካ ኅብረት ቡድን በጥቂት ቀናት ውስጥ መቀሌ እንደሚገባ ተገለፀ
የሰላም ስምምነቱን ተግባራዊነት የሚገመግመውና የሚከታተለው የአፍሪካ ኅብረት ቡድን በሚቀጥሉት ጥቂት ቀናት መቀሌ እንደሚገባ የአፍሪካ ኅብረት አደራዳሪዎች ቡድን ጠቆመ። የኢትዮጵያ መንግሥትና የህወሃት ወታደራዊ አመራሮች ትላንትናና ዛሬ ለሁለት ቀናት በናይሮቢ ያደረጉትን ሁለተኛ ዙር ውይይት ማጠናቀቃቸውን ተከትሎ መግለጫ የሰጡት የአደራዳሪ ቡድኑ አባል የቀድሞው የኬንያ ፕሬዝደንት ኡሁሩ ኬንያታ፣ ቡድኑ በሚቀጥሉት ጥቂት ቀናት ወደ መቀሌ እንደሚገባ ጠቁመዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች