በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምዕራብ ኦሮሚያው ግጭት ባለፉት 15 ቀናት ብቻ በ10 ሺሆች መፈናቀላቸው ተገለፀ


በምዕራብ ኦሮሚያው ግጭት ባለፉት 15 ቀናት ብቻ በ10 ሺሆች መፈናቀላቸው ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:12 0:00

የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ (ኦቻ) በምዕራብ ኦሮሚያው ግጭት ባለፉት 15 ቀናት ብቻ ከ10ሺህ በላይ ሰው መፈናቀሉን ገለፀ፡፡የግጭቱ ተጎጂዎች የተሰደዱት የተሻለ ደህንነት ወዳላቸው የኦሮሚያ ክልል አካባቢዎች ብቻ ሳይሆን ከ3 እና አምስት ቀናት የእግር ጉዞ በኋላ ወደ አማራ ክልልም በብዛት እየገቡ መሆኑን ሪፖርቱ አመልክቷል፡፡

XS
SM
MD
LG