No media source currently available
አፍሪካ እስከዛሬ አይታ የማታውቀው የምግብ ቀውስ ገጥሟታል። ዲፕሎማቶችም ቀውሱ ግዙፍና ውስብስብ መሆኑን እያሳሰቡ ነው፡፡ ሁኔታው ባለፈው አንድ ዓመት መባባሱን በመግለጽ፣ ግጭትና የአየር ንብረት ለውጥ ዋነኛውም ምክንያት መሆኑን ይናገራሉ፡፡