በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በባህር ዳር የምልክት ቋንቋ አስተርጓሚዎች እጥረት ገጥሟል


በባህር ዳር የምልክት ቋንቋ አስተርጓሚዎች እጥረት ገጥሟል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:44 0:00

በምልክት ቋንቋ የሠለጠኑ አስተርጓሚዎች በበቂ ሁኔታ ባለመኖራቸው የማኅበራዊ አገልግሎት ለማግኘት መቸገራቸውን መስማት የተሳናቸው የባህር ዳር ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ ። በማኅበር የተደራጁት መስማት የተሳናቸው ነዋሪዎች ወደ ፍትኅ፣ የህክምናና ሌሎች የማኅበራዊ አገልግሎት ተቋማት ሲሄዱ አስተርጓሚ በማጣት መቸገራቸውን በመግለጽ መንግሥት በየአገልግሎት ሰጭ ተቋማቱ አስተርጓሚ እንዲመደብ ጠይቀዋል። /ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG