በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ትረምፕ በምክር ቤት ላይ ከተፈጸመው ጥቃት ጋራ በተያያዘ አራት የወንጀል ክሶች እንዲቀርቡባቸው ተጠየቀ


ትረምፕ በምክር ቤት ላይ ከተፈጸመው ጥቃት ጋራ በተያያዘ አራት የወንጀል ክሶች እንዲቀርቡባቸው ተጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:32 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት በሀገሪቱ ታሪክ ለመጀመሪያ ግዜ የቀድሞ ፕሬዚደንት በወንጀል እንዲከሰሱ ጠየቀ። እንደ አውሮፓ የዘመን አቆጣጠር ጥር 6 /2021 ዓ.ም በዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት ላይ የተፈጸመውን ጥቃት የሚመረምረው ኮሚቴ ፤ የቀድሞው ፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕ ላይ አመጹን ያካሄዱትን መርዳትን ጨምሮ አራት የወንጀል ክሶች እንዲመሰረቱባቸው ጠይቋል። ዘገባውን ያጠናቀረችው የቪኦኤ ምክር ቤታዊ ጉዳዮች ዘጋቢ ካትሪን ጂፕሰን ናት።

XS
SM
MD
LG