በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከመቀሌ ዓዲግራት


ከመቀሌ ዓዲግራት
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:27 0:00

በኢትዮጵያ መንግሥትና በህወሃት መካከል የሰላም ስምምነት ከተፈረመ በኋላ ከመቀሌ ወደ አንዳንድ ከተሞች መጓጓዝ ተጀምሯል። ሆኖም ነዳጅ በጣም ውድ በመሆኑ የትራንስፖርት ዋጋው ውድ አድርጎታል። መቀሌ የሚገኘው ዘጋቢያችን ሙሉጌታ አፅብሃ ከመቀሌ ወደ አዲ ዓዲግራት በመጓዝ በመንገዱ ላይ ያገኛቸውን ነዋሪዎች አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅሯል። /ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG