በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጆ ባይደን ለተናጥል ስብሰባ የተመረጡ የአፍሪካ መሪዎችን ስም ዝርዝር ይፋ አድርገዋል


ጆ ባይደን ለተናጥል ስብሰባ የተመረጡ የአፍሪካ መሪዎችን ስም ዝርዝር ይፋ አድርገዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:25 0:00

ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በዩናይትድ ስቴትስና አፍሪካ መሪዎች ጉባዔ ላይ ለመካፈል ዋሽንግተን ዲሲ የሚገኙ የአፍሪካ መሪዎች ትላንት ማታ የራት ግብዣ አካሂደዋል። ከተመረጡ ጥቂት የአፍሪካ መሪዎች ጋራ በተናጠል በሚያደርጉት ስብሰባ ላይ የተጋበዙ የአፍሪካ ሀገሮችን ዝርዝርም ይፋ ያደረጉ አድርገዋል። /ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡ/

XS
SM
MD
LG