በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዩኤስ አፍሪካ የመሪዎች ጉባዔ የመጀመሪያ ቀን አጭር ቅኝት


የዩኤስ አፍሪካ የመሪዎች ጉባዔ የመጀመሪያ ቀን አጭር ቅኝት
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:46 0:00

የአፍሪካን አህጉር እና የዩናይትድ ስቴትስን ግንኙነት ለማጠንከር እና ለጋራ ችግሮች መፍትሄ ለማመላከት ያለመው የዩኤስ አፍሪካ መሪዎች ጉባዔ በዋሺንግተን ዲሲ ከተማ ተጀምሯል። ወደ 50 የሚጠጉ የአፍሪካ መሪዎች የተገኙበት ጉባዔ ተጎዳኝ ጉባዔዎች እና ምክክሮች በዛሬው ቀን ተስተናግደዋል። ፕሬዚደንት ባይደን ይገኙበታል ተብሎ በሚጠበቀው ዋና ጉባዔ ዋዜማ የነበሩ ክንውኖችን ሀብታሙ ስዩም እና ስመኝሽ የቆየ በአጭሩ ያጋሩናል ።

XS
SM
MD
LG