በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

27 ኢትዮጵያውያን አስክሬን ከሉሳካ ወጣ ብሎ በሚገኝ እርሻ ውስጥ ተጥሎ ተገኘ


27 ኢትዮጵያውያን አስክሬን ከሉሳካ ወጣ ብሎ በሚገኝ እርሻ ውስጥ ተጥሎ ተገኘ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:53 0:00

የ27 ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች አስክሬን ዛምቢያ ውስጥ ከዋና ከተማዋ ሉሳካ ወጣ ብሎ በሚገኝ ንጌዌሬሬ የእርሻ ቦታ ትናንት እሁድ ታኅሣሥ 2 / 2015 ዓ.ም ተጥሎ መገኘቱን ፖሊስ አስታወቀ። አስከሬናቸው የተገኘው ኢትዮጵያውያን የሞቱት በረሃብና በድካም ምክንያት ነው ተብሎ እንደተጠርጠረ የዛምቢያ ባለሥልጣናት ለሮይተርስ ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG