በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮምያ ክልል ይፈፀማሉ የተባሉ ጥቃቶችን የሚቃወሙ ሰልፎች ተካሄዱ


please wait

No media source currently available

0:00 0:03:52 0:00

በኦሮምያ ክልል ምሥራቅ ወለጋ ዞን ኪረሙና አንገር ጉቴ ወረዳዎች ውስጥ እየተፈፀሙ ነው በተባሉ ጥቃቶች ቁጥሩ የበዛ ሰው መገደሉና በሺሆች የሚቆጠሩ መፈናቀላቸው በተዘገበበት በዚህ ሳምንት በተለያዩ የኦሮምያ ክልል ከተሞች ሰልፎች ተካሂደዋል።

XS
SM
MD
LG